Asossa Enlightenment አሶሳ አብርሆት
እዉቀት 🌾 ነፃ🌞 ያወጣል !!!!
إظهار المزيدلم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
189
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Repost from Bemnet Library
ይህው መጽሐፉ አንብቡት.....
#The 48 Laws Of Power
ማጋራት መተሳሰብ ነው!
📚 @Bemnet_Library 📗📖
1700
Repost from Bemnet Library
ይህው መጽሐፉ አንብቡት.....
#መልህቅ
ማጋራት መተሳሰብ ነው!
📚 @Bemnet_Library 📗📖
2200
🌴🌴🌴የቀድሞ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ አህመድ ናስር (አላህ የርሀሙ/ነብስ ይማር በህይወት ዘመናቸዉ ካበረኩትልን በርካታ የቤኒሻንጉል ህዝብ ታሪክ ባህል ለዓለም ለኢትዮጵያ ህዝብ እንዲያዉቅ ለጥናት ምርምር ይረዳ ዘንድ በዶክተሬት ድግሪ ጥናት ሆኖ ለአጥኝዋ ዶ/ር ስንቅነሽ በፕሬዝዳንቱ ጥረት እና ድጋፍ የተጠና መፅሐፍ ነዉ። ለማንኛውም በመፅሐፍ ርዕሰ በርታ ብሄረሰብ 2007 ዓ.ም የተጠና በመሆኑ አንባቢያን እንድትረዱ እፈልጋለሁ ። እናንተም በአዲሱ በብሄረሰብ ምክር ቤት 2014 ዓ.ም በፀደቀው ቤላሻንጉል ብሄረሰብ መጠሪያ መሆኑን አትዘንጉ
🌳🌳🌳በርታ(ቤላሻንጉል በአድሱ የፀደቀው የብሄረሰቡ መጠሪያ) ባህል እና ልማት 2007🌳🌳🌳
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሒውማኒቲስ፣ ቋንቋዎች ጥናት፣ ጆርናሊዝምና ኮሙኒኬሽን ኮሌጅ የአማርኛ ቋንቋ ሥነፅሑፍና ፎክሎር ትምህርት ክፍል የድህረ ምረቃ መርሐ ግብር ባህልና ልማት በበርታ(ቤላሻንጉል በተቀየረዉ መጠሪያ) ብሔረሰብ በሚል ርዕስ በፎክሎር ለዶክተሬት ዲግሪ ማሟያ በስንቅነሽ አጣለ ገብሬ በታህሳስ 2007 ዓ.ም. የቀረበው ይህ ጥናት የዩኒቨርሲቲውን የጥራትና የወጥነት መስፈርት ስለሟሟላቱ በፈታኞች ተረጋግጦ ተፈርሟል።
🌴🌴🌴ከመፅሃፉ የተወሰደ ............
የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት ጥናቱ በተገቢው ሁኔታ እንዲሠራ ላሳደረው ፍላጎትና፣ ጥናቱን ለማገዝ ላደረገልኝ የገንዘብ ድጋፍና የተሸከርካሪ አቅርቦት ሥራዬን ካለችግር እንድወጣ ከፍተኛ አቅም ፈጥሮልኛልና ከልብ አመሰግናለሁ። በተለይ የክልሉ ፕሬዘዳንት ክቡር አቶ አህመድ ናስር የጥናቱን ጠቀሜታ በመረዳትና እንደራሳቸው ሥራ በመቁጠር ላደረጉልኝ ቅንንት የተሞላበት እርዳታ፣ ድጋፍና ማበረታታት ሳመሰግናቸውና በአርአያነት ስጠቅሳቸው እኖራለሁ።
1600
أرشيف المشاركات