ማኅበረ ኤዶምያስ
ማህበሩ ላይ በአባልነት መመዝገብ ለምትፈልጉ እና የማህበሩን አላማና ህጋዊ እውቅና ለማየት ከፈለጉ በዚህ ጠይቁን👉 @emebrihan_21 ° የማህበሩ የበላይ ጠባቂ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ ♻️ማህበሩን በገንዘብ ማገዝ የምፈልጉ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000441182345 ማህበረ ኤዶምያስ ( Mahibere Edomiyas ) በማለት ብሩን ማስገባት ይችላሉ ።
إظهار المزيد733
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-37 أيام
-2130 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
አቤቱ ጌታ ሆይ የወንጌልህን ቃል ለመስማት የበቃን የነቃን የተዘጋጀን አድርገን አሜን//፫//🕯📖📚🕯
ስለ ሕያው ስለ ቃሉ የቃሉ ባለቤት ልዑል አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ስሙ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለም የተመሰገነ የከበረ ከፍ ከፍ ያለ ይሁን አሜን//፫//🕯📖📚🕯
እኛም ቃሉን ሰምተን 30 60 100 ያማረ ፍሬ እንድናፈራ የእርሱ የአምላካችን ቅዱስ ፈቃድ ይሁን
የአባቶቻችን በረከታቸዉ ይደርብን አሜን ፫ 🤲🤲🔹🍃✝
11100
ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን
እንደምን ዋላችሁ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች
በረከት ያዙ መጽሐፍ ቅዱስ እናብብ የአባቶቻችን በረከት ይደርብን🎤🌻🌻🌻
11523
በእውነቱ ገድሉን ላነበቡልን ለአባታችን🥀🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀🥀👏👏👏👏👏👏👏👏👏🌺🌺🌺🌺ቃለ ህወትን ቃለ በረከትን ያድልልን በዕድሜ በጤና ይጠብቅልን🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌿🌼🌼🌿🌿🌿🌿🌿🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹አሜን፫ የቅዱስ ቂርቆስ ወቅድስት እየሉጣ ረድኤት በረከታቸዉ ምልጃና ጸሎታቸዉ አይለየን አሜን፫🤲🤲🤲💐💐💐💐💐🌹🌹🌹🌺🌺🌺🌾🌺🌺🌹🌺🌾🌺🌹🌺🌾🌺🌺 አምላካችን በቸርነቱ
የመንግስቱ ወራሽ ያድርገን አሜን፫🤲🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌺🌺🌺🌺🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿 ሃገራችን ኢትዮጵያ ቅድስት የሆነች ሃይማኖታችን በጥበቃው🌿🌿🌿 ይጠብቅልን አሜን፫ 💐🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌸🌸🌸🌸🌸🌸🌻🌷🌹🌸🌺🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋🎋
12000
አቤቱ ጌታ ሆይ የወንጌልህን ቃል ለመስማት የበቃን የነቃን የተዘጋጀን አድርገን አሜን//፫//🕯📖📚🕯
ስለ ሕያው ስለ ቃሉ የቃሉ ባለቤት ልዑል አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ስሙ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለም የተመሰገነ የከበረ ከፍ ከፍ ያለ ይሁን አሜን//፫//🕯📖📚🕯
እኛም ቃሉን ሰምተን 30 60 100 ያማረ ፍሬ እንድናፈራ የእርሱ የአምላካችን ቅዱስ ፈቃድ ይሁን
የአባቶቻችን በረከታቸዉ ይደርብን አሜን ፫ 🤲🤲🔹🍃✝
13400
አቤቱ ጌታ ሆይ የወንጌልህን ቃል ለመስማት የበቃን የነቃን የተዘጋጀን አድርገን አሜን//፫//🕯📖📚🕯
ስለ ሕያው ስለ ቃሉ የቃሉ ባለቤት ልዑል አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ስሙ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለም የተመሰገነ የከበረ ከፍ ከፍ ያለ ይሁን አሜን//፫//🕯📖📚🕯
እኛም ቃሉን ሰምተን 30 60 100 ያማረ ፍሬ እንድናፈራ የእርሱ የአምላካችን ቅዱስ ፈቃድ ይሁን
የአባቶቻችን በረከታቸዉ ይደርብን አሜን ፫ 🤲🤲🔹🍃✝
12010
10111
መጽሐፈ መሣፍንት Judges 10
ምዕራፍ፡10።
1፤ከአቢሜሌክም፡በዃላ፡ከይሳኮር፡ነገድ፡የኾነ፡የዱዲ፡ልጅ፡የፎሖ፡ልጅ፡ቶላ፡እስራኤልን፡ለማዳን፡
ተነሣ፤በተራራማውም፡በኤፍሬም፡አገር፡ባለችው፡በሳምር፡ተቀምጦ፡ነበር።
2፤በእስራኤልም፡ላይ፡ኻያ፡ሦስት፡ዓመት፡ፈረደ፤ሞተም፥በሳምርም፡ተቀበረ።
3፤ከርሱም፡በዃላ፡ገለዓዳዊው፡ኢያዕር፡ተነሣ፥በእስራኤልም፡ላይ፡ኻያ፡ኹለት፡ዓመት፡ፈረደ።
4፤በሠላሳ፡የአህያ፡ግልገሎች፡ይቀመጡ፡የነበሩ፡ሠላሳ፡ልጆችም፡ነበሩት፤ለእነርሱም፡እስከ፡ዛሬ፡ድረስ፡
የኢያዕር፡መንደሮች፡የተባሉ፡በገለዓድ፡ምድር፡ያሉ፡ሠላሳ፡ከተማዎች፡ነበሯቸው።
5፤ኢያዕርም፡ሞተ፥በቃሞንም፡ተቀበረ።
6፤የእስራኤልም፡ልጆች፡በእግዚአብሔር፡ፊት፡እንደ፡ገና፡ክፉ፡ሥራ፡ሠሩ፡በዓሊምንና፡ዐስታሮትን፡
የሶርያንም፡አማልክት፥የሲዶናንም፡አማልክት፥የሞዐብንም፡አማልክት፥የዐሞንንም፡ልጆች፡
አማልክት፥የፍልስጥኤማውያንንም፡አማልክት፡አመለኩ፤እግዚአብሔርንም፡ተዉ፥አላመለኩትምም።
7፤የእግዚአብሔርም፡ቍጣ፡በእስራኤል፡ላይ፡ነደደ፥በፍልስጥኤማውያንና፡በዐሞን፡ልጆች፡እጅ፡አሳልፎ፡
ሰጣቸው።
8፤በዚያም፡ዓመት፡የእስራኤልን፡ልጆች፡ሥቃይ፡አበዙባቸው፤በዮርዳኖስ፡ማዶ፡በአሞራውያን፡አገር፡
በገለዓድ፡ውስጥ፡ያሉትን፡የእስራኤልን፡ልጆች፡ዅሉ፡ዐሥራ፡ስምንት፡ዓመት፡ተጋፏቸው።
9፤የዐሞንም፡ልጆች፡ከይሁዳ፡ከብንያምና፡ከኤፍሬም፡ቤት፡ጋራ፡ደግሞ፡ሊዋጋ፡ዮርዳኖስን፡
ተሻገሩ፤እስራኤልም፡እጅግ፡ተጨነቁ።
10፤የእስራኤልም፡ልጆች፦አምላካችንን፡ትተን፡በዓሊምን፡አምልከናልና፥አንተን፡በድለናል፡ብለው፡ወደ፡
እግዚአብሔር፡ጮኹ።
11፤እግዚአብሔርም፡የእስራኤልን፡ልጆች፡አላቸው፦ግብጻውያን፥አሞራውያንም፥የዐሞንም፡ልጆች፥
12፤ፍልስጥኤማውያንም፥ሲዶናውያንም፥ዐማሌቃውያንም፥ማዖናውያንም፡አላስጨነቋችኹምን፧ወደ፡እኔም፡
ጮኻችኹ፥እኔም፡ከእጃቸው፡አዳንዃችኹ።
13፤እናንተ፡ግን፡ተዋችኹኝ፡ሌላዎችንም፡አማልክት፡አመለካችኹ፤ስለዚህም፡ደግሞ፡አላድናችኹም።
14፤ኼዳችኹም፡የመረጣችዃቸውን፡አማልክት፡ጥሩ፤እነርሱም፡በመከራችኹ፡ጊዜ፡ያድኗችኹ።
15፤የእስራኤልም፡ልጆች፡እግዚአብሔርን፦እኛ፡ኀጢአትን፡ሠርተናል፤አንተ፡ደስ፡የሚያሠኝኽን፡
አድርግብን፡ዛሬ፡ግን፥እባክኽ፥አድነን፡አሉት።
16፤ሌላዎችንም፡አማልክት፡ከመካከላቸው፡አስወገዱ፥እግዚአብሔርንም፡አመለኩ፤ነፍሱም፡ስለ፡እስራኤል፡
ጕስቍልና፡ዐዘነች።
17፤የዐሞንም፡ልጆች፡ተሰብስበው፡በገለዓድ፡ሰፈሩ።የእስራኤልም፡ልጆች፡ተሰብስበው፡በምጽጳ፡ሰፈሩ።
18፤ሕዝቡም፥የገለዓድ፡አለቃዎች፥ርስ፡በርሳቸው፦ከዐሞን፡ልጆች፡ጋራ፡መዋጋት፡የሚዠምር፡ማን፡
ነው፧ርሱ፡በገለዓድ፡ሰዎች፡ዅሉ፡ላይ፡አለቃ፡ይኾናል፡አሉ።
100
9011
አቤቱ ጌታ ሆይ የወንጌልህን ቃል ለመስማት የበቃን የነቃን የተዘጋጀን አድርገን አሜን//፫//🕯📖📚🕯
ስለ ሕያው ስለ ቃሉ የቃሉ ባለቤት ልዑል አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ስሙ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለም የተመሰገነ የከበረ ከፍ ከፍ ያለ ይሁን አሜን//፫//🕯📖📚🕯
እኛም ቃሉን ሰምተን 30 60 100 ያማረ ፍሬ እንድናፈራ የእርሱ የአምላካችን ቅዱስ ፈቃድ ይሁን
የአባቶቻችን በረከታቸዉ ይደርብን አሜን ፫ 🤲🤲🔹🍃✝
9210
አቤቱ ጌታ ሆይ የወንጌልህን ቃል ለመስማት የበቃን የነቃን የተዘጋጀን አድርገን አሜን//፫//🕯📖📚🕯
ስለ ሕያው ስለ ቃሉ የቃሉ ባለቤት ልዑል አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ስሙ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለም የተመሰገነ የከበረ ከፍ ከፍ ያለ ይሁን አሜን//፫//🕯📖📚🕯
እኛም ቃሉን ሰምተን 30 60 100 ያማረ ፍሬ እንድናፈራ የእርሱ የአምላካችን ቅዱስ ፈቃድ ይሁን
የአባቶቻችን በረከታቸዉ ይደርብን አሜን ፫ 🤲🤲🔹🍃✝
9910