cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ

ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ የፌስቡክ ፔጃችንን በተጨማሪ ላይክ በማድረግ መረጃ ይከታተሉን ።👇👇👇👇👇👇👇👇 https://m.facebook.com/ኢትዮጵያ-ቡና-የሸገር-አርማ-2185919471692903/?ref_component=mbasic_bookmark&ref_page=%2Fwap%2Fhome.php&refid=8&ref=opera_speed_dial #አስተያየት_ካሎት

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
15 727
المشتركون
-1324 ساعات
-917 أيام
-28930 أيام
أرشيف المشاركات
እረፍት ! ኢትዮጵያ ቡና 1-1 ሀዲያ ሆሳዕና 41' አብዱልከሪም ወርቁ | 44' ተመስገን ብርሃኑ
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
44' ተመስገን ብርሃኑ ኢትዮጵያ ቡና 1-1 ሀዲያ ሆሳዕና
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
41' አብዱልከሪም ወርቁ ኢትዮጵያ ቡና 1-0 ሀዲያ ሆሳዕና
إظهار الكل...
የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_11ኛ_ሳምንት_ጨዋታ 35' የኢትዮጵያ ቡና 0~0 ሐድያ ሆሳዕና 🗓 ሰኞ ጥር 6/2016 ዓ.ም 🕛 በ9:00 ሰዓት 🏟 አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
إظهار الكل...
የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_11ኛ_ሳምንት_ጨዋታ 7' የኢትዮጵያ ቡና 0~0 ሐድያ ሆሳዕና 🗓 ሰኞ ጥር 6/2016 ዓ.ም 🕛 በ9:00 ሰዓት 🏟 አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
90'+5' ራምኬል ጀምስ ! (ኢትዮጵያ ቡና 1-1 ሻሸመኔ ከተማ)
إظهار الكل...
ጎልልልልልልልል #የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_10ኛ_ሳምንት_ጨዋታ 90+4' የኢትዮጵያ ቡና 1~1 ሻሸመኔ ከተማ ራምኬል 🗓 ማክሰኞ ታህሳስ 30/2016 ዓ.ም 🕛 በ9:00 ሰዓት 🏟 አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼
إظهار الكل...
80' ኢትዮጵያ ቡና 0-1 ሻሸመኔ ከተማ                       20' አብዱልቃድር ናስር
إظهار الكل...
ዕረፍት ! ኢትዮጵያ ቡና 0-1 ሻሸመኔ ከተማ                     20' አብዱልቃድር ናስር
إظهار الكل...
32' ኢትዮጵያ ቡና 0-1 ሻሸመኔ ከተማ                         20' አብዱልቃድር ናስር                        
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
20' አብዱልቃድር ናስር ! (ኢትዮጵያ ቡና 0-1 ሻሸመኔ ከተማ)
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
አንጋፋው የኢትዮጵያ ቡና የልብ ደጋፊ አቶ አዋሽ ሮበሌ በህክምና ሲረዱ ቆይተው በተወለዱ በ 71 ዓመት ዕድሜያቸው በትላንትናው ዕለት ታህሳስ 15 ቀን 2016ዓ/ም ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል። አቶ አዋሽ የኢትዮጵያ ቡና የእግር ኳስ ክለብ በ 1975 ዓ/ም ከሁለተኛ ዲቪዚዩን ካደገበት ጊዜ ጀምሮ ህይወታቸው እስከተለየችበት ዕለት ድረስ ክለባቸውን ከልብ ይደግፉ የነበረ ሲሆን። የደጋፊዎች ማህበር በ 1990ዓም ሲመሰረት ከመስራች ደጋፊዎች አንዱ ነበሩ። የቀብር ስነስርዓታቸው በዛሬውው ዕለት ታህሳስ 16 ቀን 2016ዓ/ም በሶዶ ወረዳ በቡኤ ፋጦ ቀበሌ ገ/ማ በኒቃ ስላሴ ቤተክርስቲያን ወዳጅ ዘመድ ቤተሰቦቻቸው በተገኙበት ይፈፀማል። የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ በአቶ አዋሽ ሮበሌ ህልፈተ-ህይወት የተሰማውን ጥልቅ ሐዘን እየገለፀ፤ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው ፣ለቤተሰቦቻቸው መፅናናትን እንመኛለን።
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
#ዜና_የኢትዮጵያ_ቡና 👉 የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ዋና ቡድን ዛሬ የስምንተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታውን ለማድረግ ዛሬ ወደ አዳማ ያቀናል። 👉 ታህሣስ 6/2016 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ከንግድ ባንክ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ አብዱልከሪም ወርቁ፣ ሬድዋን ናስር እና ሙሉጌታ ወልደ ጊዮርጊስ በጉዳት ከክለቡ ጋር የማይጓዙ ሲሆን፤ መስፍን ታፈሰ፣ ሐቢብ ዛኪር እና ገዛኸኝ ደሳለኝ ወደ አዳማ ከማይጓዙት ውስጥ ተካተዋል። 👉 #ሁለቱ_ቡድኖች በፕሪሚየር ሊጉ 14 ጊዜ የተገናኙ ሲሆን የኢትዮጵያ ቡና 7 ጊዜ ሲያሸንፍ ባንፃሩ ንግድ ባንክ 3 ጊዚያትን ማሸነፍ ችሏል። ቀሪ 4 ጨዋታዎችን አቻ ተለያይተዋል ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሊጉ በሰባት ጨዋታ 12 አግብቶ 4 ገብቶበት በ17 ነጥብ እና በ8 የግብ ክፍያ  2ኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ ሲሆ፤ የኢትዮጵያ ቡና በስድስት ጨዋታ ሰባት አግብቶ እና ስምንት ገብቶበት በስምንት ነጥብ እና አንድ የግብ ዕዳ 10 ደረጃ ላይ ይገኛል 👉 ጨዋታውን የኢንተርናሽናል የፊፋ ዳኝነትን ባጅ በቅርቡ ያገኙት አራቱ ዳኞች የሚመሩት ሲሆን ቴዎድሮስ ምትኩ በዋና ዳኝነት ሲመሩት ረዳቶቻቸው ትግል ግዛውና ሙስጠፋ መኪ በረዳትነት ዳኝነት ያገለግላሉ። በአምላክ ተሰማ የጨዋታው አራተኛ መሆናቸውም ለማወቅ ተችሏል 👉 የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ 20 ዓመት በታች ተስፋ ቡድን ቅዳሜ ታህሣስ 6/2016 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታውን ለማድረግ ነገ ጉዞውን ወደ አሰላ ያደርጋል 👉 መቀመጫውን በአሰላ ከተማ በማድረግ በምድቡ ከዘጠኝ ቡድኖች ጋር የተደለደለው የኢትዮጵያ ቡና ተስፋ ቡድን የፊታችን ሰኞ ጠዋት 4:00 ሰዓት በአሰላ አረንጓዴው ስታዲየም ከመቻል ጋር የመጀመሪያ ጨዋታውን በማድረግ የ2016 ዓ.ም የ 20 አመት በታች የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታውን ይጀምራል
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
የጨዋታ ቀን መራዘም መረጃ! ቅዳሜ ህዳር 29/2016 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩንቨርሲቲ ስታዲየም የሚደረገው የኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ጨዋታ ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘሟል። ሲል ሼር ካምፓኒው አሁን አሳውቋል
إظهار الكل...
ኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ቅጣት ተጣለባቸው ! የኢትዮጵያ ቡና እና የቅዱስ ጊዮርጊስ የእግር ኳስ ክለቦች ደጋፊዎች በ6ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ላይ ባሳዩት ያልተገባ ባህሪ ክለቦቹ 100 እና 75 ሺህ እንዲቀጡ መወሰኑን የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር አስታወቀ። የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር አመራርና ሥነ-ሥርዓት ኮሚቴ በ6ኛ ሣምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ላይ ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረበለትን የዲሲፕሊን ሪፖርት ከመረመረ በኋላ ውሳኔዎችን አሳልፏል። በዚሁ መሠረት፥ በተጫዋች ደረጃ ቴዎድሮስ በቀለ ከሀምበሪቾ ዱራሜ፣ ተስፋዬ መላኩ ከወልቂጤ ከነማ፣ ሞሰስ አዶ ከቅዱስ ጊዮርጊስ እንዲሁም ግሩም ሀጎስ ከመቻል በሜዳ ውስጥ ባሳዩት ያልተገባ ባህሪ የ3 ሺህ ብር ቅጣት ተላልፎባቸዋል። በክለብ ደረጃ ደግሞ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከባህርዳር ከተማ ጋር በነበረው ጨዋታ የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች የዕለቱ ዳኞችን አፀያፊ ስደብ ስለመሳደባቸውና የውሃ መጠጫ ፕላስቲክ ጠርሙስ ወደሜዳ ስለመወርወራቸው ሪፖርት ቀርቧል። ደጋፊዎቹ በፈፀሟቸው ሁለት ያልተገቡ ድርጊቶች ክለቡ በድምሩ 75 ሺህ ብር እንዲከፍል ቅጣት ተላልፎበታል። በተመሳሳይ፥ የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎችም የራሳቸውን ቡድን ተጫዋቾችና የቡድን አመራሮች አፀያፊ ስደብ ስለመሳደባቸው እና ለመደባደብ ስለመሞከራቸው ሪፖርት ቀርቧል። የክለቡ ደጋፊዎች በፈፀሙት ድርጊት እና ከዚህ በፊት ከፈፀሙት ስህተት ሊማሩ ባለመቻላቸው የ100 ሺህ ብር ቅጣት እንዲከፍሉ ተወስኖባቸዋል።
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
#የኢትዮጵያ_ዋንጫ_የጥሎ_ማለፍ_ውድድር የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛ ዙር ጨዋታዎች ከህዳር 15 ጀምሮ ሲካሄዱ ቆይተው ዛሬ ተጠናቀዋል። በዚህ ዙር ተጋጣሚያቸውን ያሸነፉ ቡድኖች በ3ኛ ዙር ከታህሳስ 12-14 ባሉት ቀናት ይጫወታሉ። ክለባችን የኢትዮጵያ ቡና ወልዲያ ከተማን 4~0 ካሸነፈ ቀጣይ በኋላ የ 3ዙር የጥሎ ማለፍ ጨዋታውን ከኮልፌ ቀራንዮ ክ/ከተማ ጋር እንደሚያደርግ ፌዴሬሽኑ ዛሬ ማምሻውን አሳውቋል። የጨዋታውን ቦታ ፣ቀን እና ሰዓት በቀጣይ የሚወጣ ይሆናል።
إظهار الكل...
#ዜና_ሲቲ_ካፕ በተለያየ ምክንያት ፍፃሜውን ያላገኘው 17ኛ የአዲስ አበባ ዋንጫ ዕሮብ ኅዳር 03/2016 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ በደረጃ ጨዋታ እንደሚጀመር የአዲስ አበባ ከተማ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አሁን አሳውቋል። በሲቲ ካፑ ዙሪያ ያሉ ዝርዝር መረጃዎችን ይዘን የምንመለስ ይሆናል።
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
🇪🇹የ2016 የኢትዮጵያ ዋንጫ ጨዋታዎች ይፋ ሲሆን ኢትዮጵያ ቡና ከወልዲያ ጨዋታ እንደሚያደረግ ተረጋግጧል! 👉ውድድሩ ከኀዳር 15-17 ባሉት ቀናት ወደፊት በሚገለፅ ቦታ የሚካሄድ ይሆናል
إظهار الكل...
ጨዋታው ተጠናቀቀ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አምስተኛ ሳምንት ጨዋታ ⚽️የኢትዮጵያ ቡና 2~2 ወላይታ ዲቻ 41'ዋሳዋ 56' አማኑኤል አ. 🗓 ጥቅምት 23/2016 ዓ.ም 🕔 ምሽት 12:00 ሰዓት 🏟አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
إظهار الكل...
80' ኢትዮጵያ ቡና 2-2 ወላይታ ድቻ 41' ዋሳዋ ጄኦፍሪ | 52' አብነት ደምሴ 55' አማኑኤል አድማሱ 73' ቢኒያም ፍቅሩ (ፍ)
إظهار الكل...
73' ቢንያም ፍቅሩ (ፍ) ! (ኢትዮጵያ ቡና 2-2 ወላይታ ድቻ)
إظهار الكل...